የእለቱ ጥቅስ

እስከ ሞት ድረስ የታመንህ ሁን - ራዕ. 2.10

Site Last Updated:-Friday 3 September 2010
ዘገባዎች እና ማስታወቂያዎች
የማኅበረ ቅዱሳን ጥናት እና ምርምር ማዕከል ሥራውን በይፋ ከጀመረበት ኅዳር ወር 2001 ዓ.ም ጀምሮ የተለያዩ ሥራዎችን የሠራ ሲሆን የሚከተሉት በዋነኛነት የሚጠቀሱ ናቸው፡፡
-    ወርኃዊ የሥነ ቤተክርስቲያን የውይይት መድረኮችን በማዘጋጀት የሚመለከታቸውን አካላት በማወያየት የመፍትሔ ሐሳብ አመላክቷል፣

ቀን ርዕስ አቅራቢ አወያይ ቦታ ተሳታፊዎች
ቀን ርዕስ አቅራቢ አወያይ ቦታ ተሳታፊዎች
ኀሙስ፣ ታኅሳስ 30 2001 ዓ.ም. 11፡00 – 1፡00 ጥናትና ምርምር ለቤተክርስቲያን አስፈላጊ ነዉን? ዲ/ን  ዳንኤል ክብረት - የቤተክርስቲያን ተመራማሪ ዲ/ን መንግሥቱ ጎበዜ - የታሪክ እና አርኪዮሎጂ  ባለሙያ የማኅበሩ ቤተ መጻሕፍት ከ60 በላይ
ቅዳሜ፣ ጥር 30 2001 ዓ.ም.
10፡00 – 12፡30
የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን የራሷ የሆነ የዐሣሣል ዘይቤ አላትን? ሠዓሊ አከክሊሉ      - የኮተቤ  ኮሌጅ መምህር    ሠዓሊ በቀለ መኮንን - ሠዓሊ እና አዲስ አበባ ዪኒቨርሲቲ  የሥነ ጥበብ መምህር ሠዓሊ አበራ መሐሪ - በአዲስ አበባ ት/ት ቢሮ የሥነ ጥበብ ባለሞያ የማኅበሩ ቤተ መጻሕፍት ከ80 በላይ  
ቅዳሜ ፣መጋቢት 05 2001 ዓ.ም.
8፡30 – 11፡30
የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ቅርሶች እንዴት የጠበቁ? ተ/ፕ/ር ሽፈራዉ በቀለ - አዲስ አበባ ዪኒቨርሲቲ በታሪክ እና ቅርስ አስተዳደር ት/ክፍል መምህር አቶ ተክሌ ሀጎስ - የቅርስ ቁጥጥር መምሪያ ሓላፊ       አቶ ዓለሙ ኃይሌ - የመረጃ እና ምርምር ሓላፊ ብሔራዊ ሙዚየም አዳራሽ ከ 110 በላይ
ዐርብ ፣ሚያዝያ  23 2001 ዓ.ም. የቤተክርስቲያን ሊቃዉንት የት ናቸዉ? ዲ/ን ዳንኤል ክብረት - የቤተክርስቲያን ተመራማሪ           መ/ር በአማን - የቅኔ፣ የዜማ፣ የአቋቋም መምህር ዶ/ር ዉዱ - በአዲስ አበባ ዪኑቨርሲቲ የታሪክ ቅርስ አስተዳደር ት/ት ክፍል ሊቀመንበር የማኅበሩ አዲሱ ሕንጻ አዳራሽ ከ100 በላይ
ማክሰኞ፣ሚያዝያ 27 2001 ዓ.ም.     10፡00 – 12፡30 የግእዝ ጥናት እና የነገ ተስፋዎቹ  ዲ/ን መርሻ አለኸኝ - ሀምቡርግ ዩኒቨርሲቲ የፒ.ኤች ዲ. ተማሪ መ/ር ደሴ ቀለብ - የጥናትና ምርምር ማዕከል ሓላፊ የማኅበሩ ቤተ መጻሕፍት ከ65 በላይ
ቅዳሜ  ፣ ሰኔ 06፣ 2001 ዓ.ም.
9፡00 – 11፡30
ልመና እና ቤተክርስቲያን አቶ መስፍን ይልማ - የምጣኔ ሀብት፣ የከተማ ልማት፣ የሥራ አመራር እና የመልካም አስተዳደር ባለሞያ ዶ/ር የራስወርቅ አድማሴ - በአ.አ.ዩ. የሶሾሎጂና ሶሻል አንትሮፖሎጂ ት/ት ክፍል መምህር የማኅበሩ አዲሱ ሕንጻ አዳራሽ ከ60 በላይ

 

-    በቤተክርስቲያን ጉዳዮች ላይ በታላላቅ ምሁራን እና ሊቃውንት የተጠኑ  ጥናቶች የቀረቡበት የሁለት ቀናት ዓመታዊ ሲምፖዚየም አዘጋጅቷል፡፡

ቀን ርዕስ አቅራቢ አወያይ ቦታ ተሳታፊዎች
  ቀን ርዕስ አቅራቢ አወያይ ቦታ ተሳታፊዎች
ቅዳሜ ፣ ነሐሴ  30 2001 ዓ.ም.        3፡00 – 6፡30 የኢትዮጵያ ቅዱሳት ሥዕላት ታሪክ እና አሁን የሚገኙበት ሁኔታ አቶ አበባዉ  አያሌዉ - በአዲስ አበባ ዪኒቨርሲቲ መምህር ዺ/ን ብርሃኑ አድማስ - የሐመር መጽሔት ዋና አዘጋጅ ብሔራዊ ሙዚየም አዳራሽ ከ 110 በላይ
ቅዳሜ ፣ ነሐሴ  30 2001 ዓ.ም.        8፡00 – 9፡30 የቤተክርስቲያን የማይንቀሳቀሱ ሀብቶች ሕጋዊ የይዞታ መብት አጠባበቅ አቶ ፊሊጶስ ዓይናለም - የሕግ ባለሙያ   ዲ/ን ዳንኤል ክብረት - የቤተክርስቲያን ተመራማሪ   ብሔራዊ ሙዚየም አዳራሽ ከ 120 በላይ
ቅዳሜ ፣ ነሐሴ  30 2001 ዓ.ም.      10፡00 – 11፡30    ዘላለም ጋረደዉ - የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪ ከ 120 በላይ
እሑድ ፣ ጳጉሜን  1 2001  ዓ.ም       3፡00 – 4፡30 የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን አስተዳደራዊ ችግሮች  አቶ በድሉ አሰፋ - የሰዉ ኀይል አስተዳደር ባለሙያ አቶ ዳዊት - የሥራ አመራር ባለሙያ ብሔራዊ ሙዝየም አዳራሽ   ከ 120 በላይ
እሑድ ፣ ጳጉሜን  1 2001 ዓ.ም        5፡00 – 6፡30 የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን መንበረ ፕትርክና ታሪክ ዾ/ር ውዱ ጣፈጠ - በአዲስ አበባ ዪኑቨርሲቲ የታሪክ ቅርስ አስተዳደር ት/ት ክፍል ሊቀመንበር   ከ 120 በላይ
እሑድ ፣ ጳጉሜን  1 2001 ዓ.ም. 8፡00 – 11፡30 ገዳማት እና አድባራት በደቡብ ኢትዮጵያ ተ/ፕ/ር ሽፈራዉ በቀለ - በአዲስ አበባ ዪኒቨርሲቲ በታሪክ እና ቅርስ አስተዳደር ት/ክፍል መምህር መ/ር ደሴ ቀለብ - አዲስ አበባ ዪኒቨርሲቲ የቋንቋዎች ጥናት ተቋም መምህር ብሔራዊ ሙዚየም አዳራሽ ከ 120 በላይ
 

 -    ለማዕከሉ አባላት በሙሉ ስለ ጥናት እና ምርምር ጽንሰ ሐሳብ /Research methodology/ መሠረታዊ ሥልጠና ሰጥቷል፣
-    ለአጥኝዎች (ለዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች፣ ለቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ተማሪዎች፣ ...) የምክር አገልግሎት ሰጥቷል፣
-    ስለ ጥናትና ምርምር አስፈላጊነት ግንዛቤ የመፍጠር እና ማዕከሉን በተለያዩ መገናኛ ብዙኃን የማስተዋወቅ ሥራ ተሠርቷል፣
-    ለማዕከሉ ክፍሎች አዳዲስ አባላትን የማምጣት ሥራ ተሰርቷል፣
-    የማዕከሉን እና የቤተመጻሕፍቱን መተዳደሪያ ደንብ አዘጋጅቷል፣
-    የቤተክርስቲያን ሊቃዉንትን በመጠኑም ቢሆን በአገልግሎቱ ተሳታፊ እንዲሆኑ አድርጓል፣
-    የተለያየ ሙያ ያላቸዉን ምሁራን ቤተክርስቲያንን ያገለግሉ ዘንድ የሚያገናኝ መድረክ ፈጥሯል፤
-    በሥሩ ለሚገኘው አነስተኛ ቤተመጻሕፍት ከግለሰቦች እና ከተቋማት በርካታ መጻሕፍትን አሰባስቧል፡፡
-    ከበርካታ የአገር ውስጥ እና የውጭ አገር ተቋማት ጋር ግንኙነት ፈጥሯል፡፡

፪  ማዕከሉ ያከናወናቸው እና የሚያከናዉናቸው ክንውኖች - በ፳፻፪ ዓ.ም.

ይቀጥላል...
 

 
< Prev