|
በሊቀ ካህናት ክንፈ ገብርኤል አልታዬ
ሥርዓት ማለት ‹‹ሠርዐ›› ሠራ ከሚለው የግእዝ ግስ የወጣ የምዕላድነት ዘር ያለው ስም ነው፡፡ ትርጉሙ ሕግ ደንብ አሠራር መርሐ ግብር ማለት ነው፡፡
|
|
|
በዲ. በረከት አዝመራው
ቅዳሴ እግዚአብሔር ለሚወዳቸው ወገኖቹ ያዘጋጀው የመንግሥተ ሰማያት ዘላለማዊ ማዕድ ነው፡፡ ቅዳሴ በዚህ ዓለም የሚደረግ ነገር ግን በሰማያዊት መቅደስ የሚፈጸም ምስጢር ነው፡፡ ከዚህ ሰማያዊ ባሕርዩ የተነሳም ተመርምሮ የማያልቅ ዕውቀት፣ ታይቶ የማይጠገብ ሰማያዊ ብርሃን፣ ተወስዶ የማይልቅ ጸጋ ተሸክሟል፡፡
|
|
|